አዲስ ዘመን አርብ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም
የጨረታ ማስታወቂያ
በደብብ/ኢትዮጵያ/ክ/መ/ በወላይታ ዞን የድጉና ፋንጎ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ከወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት እና ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በዋን ዋሽ ናሸናል ፕሮግራም በተላከው በጀት በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ የሴቶች ንጽህና መጠበቅያ /MHM/ ቤት ግንባታ ሥራዎች እና በጤና ኬላዎች ባለ ሁለት ክፍል መጸዳጃ ቤት እና የቆሻሻ መጠያ ጉድጓድ ግንባታ ሥራዎች በግልጽ ጨረታ ህጋዊ ተወዳዳሪዎች አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ሎት 1፤ በትምህርት ጽህፌት ቤት በኤዶ ድጉና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግብ ውስጥ የሴቶች ንጽህና መጠበቅያ
MHM/ እና የቆሻሻ ማቃጠያ ግንባታ
ሎት 2፤ በትምህርት ጽህፌት ቤት በኤዶ ድጉና ኛ ደረጃ ት/ቤት ግብ ውስጥ ባለ አራት ክፍል ሽንት ቤት ግንባታ ሥራዎች
ሎት 3፤ በትምህርት ጽህፌት ቤት በድጉና ቀርጨጨ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግብ ውስጥ የሴቶች ንጽህና መጠበቅያ/MHM/ እና የቆሻሻ ማቃጠያ
ሎት 4፤ በትምህርት ጽህፌት ቤት በድጉና ቀርጨጨ ኛ ደረጃ ት/ቤት ግብ ውስጥ የሴቶች ንጽህና መጠበቅያ/MHM/ እና የቆሻሻ ማቃጠያ
ሎት 5፤ በጤና ጥበቃ ጽህፌት ቤት በድጉና ቦሎሶ፤አርስ ወይዴ ጤና ኬላ ላይ ደረቅ ቆሻሻ ፣ የውሃ መስመር ጥገናና በዴንዶ ወረቅቻ ጤና ኬላ ደረቅ ቆሻሻ መጠያ እና 10,000 ሊትር ሮቶ ከነ ማስቀመጫ ግንባታ ሥራዎች
ሎት 6፣ በጤና ጥበቃ ጽህፌት ቤት በድጉና ኦፋ፤ፋንጎ ሁምቦ እና ቢላቴ ጨርቾ ጤና ኬላ ላይ ደረቅ ቆሻሻ ማጠያ እና በፋንጎ ቢጆ ጤና ከላ ደረቅ ቆሻሻ መጠያ እና 10,000 ሊትር ሮቶ ከነ ማስቀመጫ
ግንባታ ሥራዎች
ሎት 7፣ በጤና ጥበቃ ጽህፌት ቤት በፋንጎ ኦፋ ባለ ሁለት ክፍል ሽንት ቤት ግንባታ እና በፋንጎ ዳሞታ
ጤና ኬላ ላይ ደረቅ ቆሻሻ ማጠያ ግንባታ ሥራዎች
በዚህ መሠረት መጫረት የሚትችሉ ተጫራቾች ፡-
1. የ2018 ዓ.ም ፋቃዳቸውን ያሳደሱ ፤የታደሰ፣ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ያላቸው፤ ተ.ኦ.ት/ ቫት ተመዝጋብ የሆኑ ፤ቲን መለያ ቁጥር ያላቸው፤ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸውና በፌዴራል ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንስ በአቅራብነት ምዝገባ
በበይነ መረብ የተመዘገብን ማቅረብ የሚችሉ እና ደረጃ BC/GC 6 እና ከዛ በላይ ያላቸው፡፡
2. 3% ለመንግስት ግብር እንደምቆረጥ ማወቅ አለባቸው፡፡
3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 200.00(ሁለትመቶ) ብር በመክፈል ከወ/ዞ/ድ/ፋ/ወ/ፋኢል/ጽ/ቤት የንግድ ፍቃዳቸውን ዋናውን በመያዝ ከቢሮ ቁጥር3 መግዛት ይችላሉ፡፡
4. ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸውን ቴክንካል ግምገማ መስፌርቱን ከዋናው ሰነድ ማግኘት ይችላሉ፡፡
(የጨረታው ሰነድ ከጨረታ ማስታወቂያ ጋር እኩል ዋጋ ይኖረዋል)፡፡
5. ተጫራቾች በአሁኑ ሰዓት ያላጠናቀቁና በውል ያላስረከቡ ፕሮጀክት በእጃቸው ካለ ጨረታውን መወዳደር ብቁ አይደሉም ወይም ከጨረታው ውድቅ ይሆናሉ፤ (ተጫራቾች ፕሮጀክቱን ያጠናቀቁበትን የመልካም ሥራ አፈጻጸም ማቅረብ ይኖርባቸዋል)፡፡
6. እያንዳንዱ ዶክመንት በተጫራቾች መመሪያ መሰረት ተሞልተው ቴክኒካል እና ፋይናንሻል አንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ኮፒ ሁሉንም ለየብቻቸው ታሽገው እና የጨረታ ማስከበሪያውን በተለየ ፖስታ ለብቻው በማቅረብ ሁሉም ዶክመንት በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ በሰም አሽገው ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡
7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳዱ ሎት በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/cpo/ካሽ/ ብር 15,000 (አስራ አምስት ሺህ ) ጨረታ ከተከፈተ ለ60 ቀናት የምቆይ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
8. ተጫራቾች የመስክ ምልከታ ድጋፍ ከወረዳው ጤና ጥበቃ እና ትምህርት ቤቶች ጽ/ቤት መቀበል ይኖርባቸዋል፡፡
9. መስሪያ ቤቱ የተሸለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በክፊል የመስረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
10. ተጫራቾች በምያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ የማይናበብና ስርዝ ድልዝ ያለው መሆን የለባቸውም፡፡
11. ስለዚህ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ በ30/ሳላሳ/ ተከታተይ ቀናት ከቀኑ 4፡00 ከሰዓት ጀምሮ እስከ 30ኛው ቀን የምቆይ ስሆን ከላይ የተገለፀውን መሥፈርት የሚያሟሉ ተጫራቾች የሚያቀርቡበትን ዋጋ በመግለጽ ፖስታውን በሰም አሽገው ዘውትር በሥራ ሰዓት ድ/ፋ/ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስተዳደር ዋና የሥራ ሂደት ጨረታ ክፍል በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማኖር ይችላሉ፡፡
12. ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ባልተገኙበትም በ31ኛው የሥራ ቀን ልክ ከጠዋቱ 4፡30 ሲሆን የፖስታ ሳጥን በ4:00 ጠዋት ታሽጎ በ4:30 ጠዋት ይከፈታል፡፡ ዕለቱ በዓል ወይም ሰንበት ከሆነ በሚቀጥለው ሥራ ቀን ይሆናል፡፡
13. የሂሳብ ማስተካከያ ስህተት ከ3%በላይና በታች መሆን የለበትም፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር/0916719903/091600325/0916114241
በወላይታ ዞን የድጉና ፋንጎ ወረዳ ፋይናንስ/ጽ/ቤት
ቢጠና