ሪፖርተር ረቡዕ ህዳር 24 ቀን
2018 ዓ.ም
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር አመ/001/2018 ዓ/ም
የአናብስት መኮንኖች የጥበቃና የፅዳት አገልግሎት አከሲዮን ማህበር፤ የህግ አገልግሎት /ነገረ ፈጅ/ በብሄራዊ ገፅ ጨረታ አወዳድሮ አገልገሎቱን ለመግዛት ይፈልጋል::
በዚሁ መሰረት
1- በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈሰጉ ተጫራቾች የጨረታው ማስታወቂያ ረፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ ጨረታው መከፈቻ ቀን ዲረስ ማቀረብ ይችላሉ::
- ጫረታው የወጣበት ቀን 24/03/2018 ዓ/ም
- ጫረታው የሚዘጋበት ቀን 07/04/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 4፡00
ሰዓት
- ጫረታው የሚከፈትበት ቀን 07/04/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 4 ሰዓት
ከ30
2- ተጫራቾች የመሠዳደሪያ ሰነዳቸውን ሬይናንስና ቴክኒካ ኦርጅናል ኮፒ በየብቻ በማሸግ እስከ ጨረታ መዝጊያ እለት ማቅረብ ይችላሉ፡
3- ተጫራቾች በዘርፋ ያላቸውን በዘመኑ የታደስ ንግድ ፈቃድ፤ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ የተጨማሪ ስሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ የግብር ከረሳንስ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፤ የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድህረገፅ የተመዘገቡ ስለመሆናቸው ማስረጃ፣ በሙያ ዘርፍ የተሰጠ የታደሰ የስራ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቀባቸዋል::
4- ተጫራቾች የሚያቀርቡት የቴክኒክ ማስረጃ በተጨማሪ ጨረታውን ያሸንፍ በአክሲዮን ማህበሩ የሚሰጡትን አገልግሎቶች በዝርዝር መጥቀስ አለባቸው::
5- ተጫራቾች ዋጋቸውን ሲያቀርቡ
5.1 አክሲዮን ማህበሩ በሚያቀርባቸው ክሶችም ሆነ በሚቀርብበት ክስ ጉዳይ በ1 ጉዳይ በፐርሰንት ምን ያህል እንደሚያስከፍሉ
5.2 በወርሀዊ ቋሚ ክፍያ ከሆነ በወር የሚጠይቁት ክፍያ የተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ ምን
ምን ያህል እንደሆነ በግልጽ መጠቀስ አለበት።
6- ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ብቻ ነው::
7- ተጫራቾች በሚያቀርቧቸው ሰነዶች ሳዶ የድርጅታቸውን ማህተምና የተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪል ፌርማ መኖር አለበት::
8- አሸናፊ ተጫራቾች አገልግሎት በተፈለገ ጊዜ ሁሉ በራሱ ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበሩ ዋና መ/ቤት ወይም አገልግሎቱ በሚካሄድባቸው ሌሎች ቦታዎች ሁሉ በመንቀሳቀስ እና አገልግሎቱን የመስጠት ኃላፊነት አለበት፤
9- አሸናፊ ተጫራቾች በሰጠው አገልግሎት ሰሚከፈለው ክፍያ ህጋዊ ደረሰኝ የመስጠት ኃላፊነት አለበት
10- አንዱ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም ::
11- ጨረታው ታኅሣሥ 07 ቀን 2018 ዓ/ም ከረፋዱ 4.00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከረፋዱ 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሱቻቸው በተገኙበት በአክሲዮን ማህበረ ዋ/መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 301 ውስጥ ይከፈታል::
12- በጨረታው መክፈቻ ስለት የተጫራቾች አለመኖር የጨረታውን መክፈት አያስተጓጉለውም::
13- አከሲዮን ማሀበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
14- ለተጨማሪ ማብራሪያ የአናብስት መኮንኖች የጥበቃና የፅዳት አገልገሎት ማህበር
አድራሻ አ/አበባ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 06 ጨው በረንዳ ሀዋ ህንፃ 3ኛ ፎቅ
የአናብስት መኮንኖች የጥበቃና የፅዳት አገ/አ/ማ የፋ/ግዢ ንብ/አስ/መምሪያ በመቀረብ መጠየቅ ይችላሉ::
የአናብስት መኮንኖች የጥበቃና የፅዳት አገልግሎት
አክሲዮን ማህበር
ስልክ ቁጥር 0922-100056/ 0989-505051
Email
anabist2014@gmail.com