ሪፖርተር እሁድ ህዳር 21 ቀን 2018ዓ.ም
የሐራጅ ማስታወቂያ
ሀርቡ ማይክሮ
ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ
ቁጥር በአዋጅ ቁጥር 97/1990፤1147/2011 እና በተሻሻለው 216/92 ለባንኮችና ለማይክሮ ፋይናንስ በተሰጠው ስልጣን መሠረት
ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ተጫራቾች ለጨረታ
ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል።
ንብረቱ አይነት
/ መኖሪያ ቤት
|
ተ.ቁ
|
የተበዳሪዉ ስም
|
የመያዣ ሰጭዉ ስም
|
መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ
|
የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር
|
የንብረቱ አገልግሎት
|
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር
|
የጨረታ መነሻ ዋጋ
|
ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት
|
ጨረታው የሚከናወንበት ቦታ
|
|
1
|
ትዕዝብት አበበ
|
ብርሀኔ አበበ
|
በቂርቆስ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 03፣ የቤ.ቁ 712
|
149 ካሬ
|
መኖሪያ ቤት
|
AA0000408018
94/1
|
3,023,892
(ሶስት ሚሊዩን
ሀያ ሶስት ሺ ስምንት መቶ ዘጠና ሁለት ብር )
|
ታህሳስ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00-4:00
|
አዲስ አበባ ዋናው መስሪያ ቤት
|
|
2
|
አየለ ቃሚሶ እና ኩሜ ቦሌ
|
ባዩሽ በቀለ ባሌ
|
ሐዋሳ ከተማ ታቦር ክ/ከተማ፣ ጥልቴ
ቀበሌ፣ የቤ.ቁ አዲስ
|
99 ካሬ
|
መኖሪያ ቤት
|
3876
|
1,043,435.50/100
(አንድ ሚሊዩን
አርባ ሶስት ሺ አራት መቶ ሰላሳ አምስት ብር ከ50/100)
|
ታህሳስ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00-5:00
|
ሀዋሳ ቅ/ፅ/ቤት
|
|
3
|
ገረመው ነጋ
|
ገረመው ነጋ
|
ሐዋሳ ከተማ ቱራ ክ/ከተማ ፣ ዳቶ ቀበሌ፣ የቤ.ቁ አዲስ
|
200 ካሬ
|
መኖሪያ ቤት
|
የሊ/ይ/ም/ወረቀት ቁ 8980 ፤ የይዞታ ማረጋገጫ ቁጥር B143/4607 ፤ የቦታ መለያ B143/4607
|
530,765.70/አምስት መቶ ሰላሳ ሺ ሰባት መቶ ስልሳ አምስት ብር ከ70/100/
|
ታህሳስ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 5:00-6:00
|
ሀዋሳ ቅ/ፅ/ቤት
|
|
4
|
ንጉሴ አገኘውና መሰረት ጴጥሮስ
|
ዘውዴ ሳርሚሳ
|
ሐዋሳ ከተማ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ፣ ዳካ ቀበሌ፣ የቤ.ቁ አዲስ
|
150 ካሬ
|
መኖሪያ ቤት
|
B6047/1228
|
4,000,000/ አራት ሚሊዬን ብር/
|
ታህሳስ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00-4:00
|
ሀዋሳ ቅ/ፅ/ቤት
|
ተሽከርካሪ/ንብረቱ
አይነት
|
ተ.ቁ.
|
የተበዳሪዉ ስም
|
የመያዣ ሰጭዉ ስም
|
የተሽከርካሪዉ ዓይነት እና የተመረተበት ዘመን
|
የሰሌዳ ቁጥር
|
የሻንሲ/ሴሪያል ቁጥር
|
የሞተር ቁጥር
|
የጨረታ መነሻ ዋጋ
|
ጨረታዉ የሚካሄድበት
|
|
ቀን
|
ሰዓት
|
|
1
|
መስከረም በላይነህ
|
መስከረም በላይነህ
|
አውቶሞቢል- ሊፋን ቀረጥ ተከፍሏል
|
አአ-03-B03589
|
LLV2A2A14
Coo63406
|
LF479Q3*1
20802285
|
650,000
(ስድስት መቶ ሀምሳ ሺኅ) ብር
|
ታህሳስ 9/ 2018 ዓ.ም
|
ከጥዋቱ 3፡00
- 4፡00
|
|
2
|
ሚፍታህ አብዱረሃማን
|
በቃሉ ታዬ
|
ቮልስ ዋገን 2006 ቀረጥ ተከፍሏል
|
አአ-03-B64638
|
9BWCAO5
WO7T031982
|
ANZ250833
|
500,000/አምስት መቶ ሺ ብር/
|
ታህሳስ/
9/ 2018 ዓ.ም
|
ከጥዋቱ 4፡00
- 5:00
|
|
3
|
ራሔል
|
ራሔል
|
ቼቨሮሌት አውቶሞቢል 2009 ቀረጥ ተከፍሏል
|
አአ-02-54455
|
KL1Tj61D59
B671607
|
B12D1-086181kc3
|
850,000
(ስምንት መቶ ሀምሳ ሺህ)
|
ታህሳስ/
9/ 2018 ዓ.ም
|
ከጥዋቱ 5፡00
- 6፡00
|
|
4
|
ሔዋን ዘላለም
|
ምስክር ሀይሉ
|
አውቶሞቢል ቶዩታ 2006 ቀረጥ ተከፍሏል
|
አአ-02-A90894
|
6TIBE33KX
6X532235
|
*2AZ-A250299
|
1,000,000
(አንድ ሚሊዩን
ብር)
|
ታህሳስ/
9/ 2018 ዓ.ም
|
ከጥዋቱ 2፡00
- 3፡00
|
ማሳሰቢያ
1. ተጫራቾች
የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከህዳር 22 ቀን 2018 ጀምሮ እስከ ታህሳስ 20 ቀን
2018 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናት በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ቀርቦ መውሰድ ይችላል።
2. ማንኛውም
ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ሀያ አምስት በመቶ (25%) የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ በተቋሙ
ስም በማሰራትና በማስያዝ አሊያም በጥሬ ገንዘብ በአካል ቀርቦ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
3. ከፍተኛ
ዋጋ የሠጠው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከተቋሙ አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅኁፍ ሲደርሰው ነው።
4. የጨረታው
አሽናፊ /ገዥ/ አሸናፊነታቸው ከተቋሙ በደብዳቤ ከተገለጸላቸው ቀን ጀምሮ ያሸነፉበትን ጠቅላላ ዋጋ በአስራ አምስት (15) ቀናት
ውስጥ አጠቃሎ በመክፈል ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል:: በተጠቀሰው ቀናት ውስጥ ንብረቱን ካተረከበ ንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት
ተቋሙ ኃላፊነት አይወስድም:: በተጠቀሱት ቀናት ቀሪውን ክፍያ አጠናቆ ከፍሎ ንብረቱን ባይረከብ ጨረታው ዉጤት ተሰርዞ ያስያዘው
ገንዘብ/ሲፒኦ/ ለተቋሙ ገቢ ሆኖ ጨረታው በድጋሚ ይካሄዳል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ በእለቱ ይመለስላቸዋል።
5. የጨረታው
አሸናፊ/ ገዢ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች የሊዝ ክፍያን ጨምሮ ፤ ግብር ፣ በዋጋው
ላይ የሚታሰብ ተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እንዲሁም፣ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ እና ሌሎች ወጪዎች ገዢ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ
ታክስና ግብሮች ገዢው ይከፍላል።
6. ተጫራቾች
በጨረታው ለመሳተፍ ሲመጡ ማንነታቸውን የሚገልፅ( የቀበሌ፤ የመንጃ ፈቃድ፣ እንዲሁም ብሄራዊ መታወቂያ) ተጫራቾች በህግ ሰውነት
የተሰጣቸው አካላት ከሆኑ ደግሞ ህጋዊ ሰውነት ያገኙበተን የዋና መዝገባ ምስክር ወረቀት ሃራጁን ለመሳተፍ የቀረበው ውክልና ሰነድ
ይዞ መቅረብ ይጠበቅበታል።
7. ጨረታው
በሰንጠረዡ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት የመያዣ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ የሚካሄድ ሲሆን ሌሎች ለውጦችን ተቋሙ በቅድሚያ ያሳውቃል::
ተበዳሪውና መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ:: ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
8. የተጫራቾች
ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት 30 /ሰላሳ/ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል።
9. ለሐራጅ
የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ከተቋሙ ሕግ አገልግሎት ክፍል ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ ከጨረታው ከመካሄዱ
ቀን 3 /ሶስት/ ቀናት አስቀድሞ መጎብኘት ይችላሉ።
10. ንብረቱ
በገዢ ስም እንዲዞር ተቋሙ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል።
11. ተቋሙ
የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ
አድራሻ፡-
መገናኛ ለም ሆቴል አካባቢ፣ ኤልሳ ቆሎ አጠገብ በሚገኘው የተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ህግ ክፍል በአካል ቀርቦ መጠየቅ ወይም በስልክ
ቁጥሮች 011-668-43-82 / 011-618-55-10/ መደወል ይቻላል።
ሀርቡ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ