አዲስ ዘመን ሀሙስ ጥር 14 ቀን 2018ዓ.ም
ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
በኮልፌ ቀራንዮ
ክፍለ ከተማ ወረዳ ከአጃምባ የመ/ደ/ት/ቤት በ2018ዓ.ም የስራ ዘመን የተለያዩ እቃዎችን በ2ኛ ዙር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት
ስለሚፈልግ ሎት ቋሚ እቃ ኤሌክትሮኒክስ (6313) ሎት2.የደንብ ልብሶች (6211) ሎት3. የጽህፈትመሳሪያና ሌሎች (6212)
ሎት4.አላቂ የትምህርትእቃዎች (6215) ሎት5.የተለያዩ መሣሪያዎች እናመፃህፍት (6219) ሎት6.ሌሎች አላቂ እቃዎች (የፅዳትእቃዎች)
(6218) ሎት7 ቋሚ እቃዎች (6314) ሎት8 የህክምና እና የላብራቶሪ እቃዎች (የቤተ-ሙከራ) (6214) ሎት9. የህትመት ስራዎች(6213)
1. የጨረታው
ቁጥር 02/2018 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ተጫራቾች
ለአቅርቦቱ አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እንዲሁም የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን
አለባቸው፡፡
3. ተጨማሪ
እሴት ታክስ /ቫት/ ሰርተፍኬት እና የታክስ ከፋይነት ቲን ነምበር ሊኖራቸው ይገባል።
4. ተጫራቾች
የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ በእየአንዳንዱ ሎት 200 ብር በመክፈል ዘወትር በኮ/ቀ/ ከ/ከ/ወ/ አጃምባ የመ/ደ/ት/ቤት ካራ ቆሬ
ታክሲ ተራውን እንዳለፉ ወደ አጃምባ መውጫ ባለው መንገድ ብሎኬት ማምረቻው እንዳለፉ ባለው ቅያስ ወደ ቀኝ 200 ሜትር ገባ ብሎ
በሚገኘው በት/ቤቱ ቅጥር ጊቢ ውስጥ በሚገኘው በቢሮ ቁጥር 03 ፋይናንስ ከፍል ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ ıo(አስር)
ቀናት እሁድና ቅዳሜን ጨምሮ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ1፡3o ምሳ ሰአትን ሳይጨምር ማግኘት ይችላሉ፡፡
5. አንዱ
በሰጠው ዋጋ ላይ ሌላው ተንተርሶ መስጠት አይችልም፡፡
6. ገዢው
ለሚገዛው ግዢ 20% ሊጨምርም ሊቀንስም ይችላል፡፡
7. ተወዳደሪዎች
የሚያቀርቡትን ሰነድ ዋናውን (ፋይናንሻል) እና ፎቶ ኮፒውን (ቴክኒካል ) ሰነዶች ለየብቻ በታሸገ ፖስታ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ
(ቢሮ) ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ዘወትር በስራ ሰአት ከ2፡30-11፡30 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
8. ጨረታው
የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ላይ ተዘግቶ በዛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ይከፈታል፡፡
9. የሚቀርበው
የመወዳደሪያ ሀሳብ ላይ የድርጅቱ ሀላፊ ስምና ፊርማ እንዲሁም አድራሻ እና ስልከ ቁጥር መኖር አለበት፡፡
10. አሸናፊ
ተጫራቾች በሰነዱ ውስጥ በተመለከተው ጊዜ ገደብ ውስጥ ማለትም እስከ 7 ቀን ድረስ ቀርበው የውል ማስከበሪያ ያሸነፉበትን ዋጋ 10%
በሲፒኦ አስይዘው ውል መዋዋል ይኖርባቸዋል፡፡
11. መስሪያ
ቤቱ ተገቢ ነው ብሎ ካመነበት ከጨረታው አሸናፊ ድርጅት ጋር እስከ 6 ወር ድረስ ውሉን ቢያድስ ም ባያድ ስም የመግዛት መብቱ የተጠበቀ
ነው፡፡
12.በጨረታ
ሰነድ ላይ ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዮች ካሉ የማብራሪያ ጥያቄ በፅሁፍ ከጨረታው መክፈቻ 2 ወይም 3 ቀናት በፊት ማቅረብ ይችላሉ፡፡
13.ተጫራቾች
በጨረታው ሂደት ላይ ቅሬታ ካላቸው በት/ቤቱ ግዢ ክፍል የስራ ሂደት ቅሬታውን በፅሁፍ ማቅረብ ይችላሉ። በዚህ ክፍል የማይፈታ ከሆነ
ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለሚመለከተው አካል ማቅረብ ይችላሉ፡፡ የጨረታው ውጤት በተገለፀ 5ቀናት ውስጥ ቅሬታውን ያላቀረበ ተጫራች
በውጤቱ እንደተስማማ ተቆጥሮ ከአሸናፊው አካል ጋር ውል ይፈፅማል፡፡
14. አሸናፊው
ድርጅት የግዢውን ውል ከፈረመበት ቀን ጀምሮ ባሉ 10 የስራ ቀናት እቃውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
15. የጨረታውን
አካሄድ ለማዛበትም ሆነ ለማጭበርበር የሚሞክር ማንኛውም ተጫራች ከጨረታው ውጭ ይሆናል፡፡
16.ማንኛውም
ተጫራች ለሚያስገባቸው ዋጋ ቫትን ጨምሮ መሆን አለበት፡፡
17, የጨረታ
ማስከበሪያ ለሎት 1 (1,500) ለሎት 2(8,800) ለሎት 3(8,900) ለሎት 4(6000) ለሎት 5(2,600) ለሎት
6(9,090) ለሎት 7(1,500) ለሎት 8(1,100) ለሎት 9(2000)
18. መስሪያ
ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ::
19.በመንግስት
የተደራጁ ጥቃቅን እና አነስተኛ ተቋማት ካደራጃቸው ፅ/ቤት በኃላፊ የተፈረመ ደብዳቤ ብቻ ይዘው ሲመጡ ይስተናገዳሉ፡፡
20. ነጋዴዎች
ሳምፕል ለሚገቡ እቃዎች ሳምፕል እንዲያቀርቡ እና ለቋሚ እቃዎች በፎቶ ሳምፕል ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
አድራሻ፡-
በኮ/ቀ/ክ/ከ/ወ/ አጃምባ የመ/ደ/ት/ቤት ካራ ቆሬ ታከሲ ተራውን እንዳለፉ ወደ አጃምባ መውጫ ባለው መንገድ ብሎኬት ማምረቻው
እንዳለፉ ባለው ቅያስ ወደ ቀኝ 200 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው በት/ቤቱ ቅጥር ጊቢ ውስጥ በሚገኘው በቢሮ ቁጥር 03 ፋይናንስ
ክፍል
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11አጃምባ የመ/ደ/ት/ቤት